በሯንንዳ እና በ ደቡብ አፍሪካ መካካል ውጥረቶች ወደ ጦርነት ያመሩ ይሆን
የደቡብ አፍሪካው መሪ ራምፎንሳ እንዳሉት ከሆነ ከሯንዳ አንዳች ጥቃት የሚደርስብን ከሆነ ራሳችንን ለመከላከል ጦርነት እናውጃለን ሲል
በሯንዳ በኩል ፕሬዚዳንት ፕልካጋሜ ደቡብ አፍሪካ ጦርነትን የሚመርጡ ከሆነ በፈለጉት ቋንቋ ልንመልሳቸው ዝግጁ ነን ሲል አስታየታቸውን ሰጥተዋል
በኮንጎ ለተገደሉት 13 የደቡብ አፍሪካ ወታደሮች ተጠያቂዎቹ የኮንጎ አማፂያን ሃይል M23 እና የሯንዳ ሃይሎች መሆናቸውን ራምፎንሳ በx ካጋራ ቡሃላ ነው የቃላት ልውውጡ የጀመረው::
@Goqaeth


















