Goqa-ጎቃ (Ethio-news): post #15544 — TG.ME

Goqa-ጎቃ (Ethio-news)Photo
#Update

ተ.መ.ድ በአፍሪካ ህብረት አደራጅነት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባባን እንዲዋጋ የተዋቀረውን ኃይል አፅደቀች!!!

⚡️ላለፉት ሶስት አመታት #ሶማልያ ውስጥ #አልሸባብን ሲዋጋ የቆየው የአፍሪካ ህብረት ሽግግር ተልዕኮ (#ATMIS) የአገልግሎት ዘመኑ በፊታችን ማክሰኞ ማብቃቱን አስመልክቶ ተተኪው የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እና ማረጋጋት ተልዕኮ(#AUSSOM) ግዳጁን ለመረከብ ሲዘጋጅ ቆይቷል።

⚡️የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፀጥታ ምክር ቤት #AUSSOMን ለማፅደቅ ባደረገው ስብሰባ ከ15ቱ ሃገራት 14ቱ አዉንታዊ ድምፃቸውን ሲያሰሙ አሜሪካ ድምፀ ተዐቅቦን መርጣለች። በዚህም መሰረት ተ.መ.ድ የተልኮውን 75% ወጪ ይሸፍናል።

⚡️በስብሰባውም #ሶማልያ እና #ኢትዮጵያ ድምፅ ባይሰጡም እንደ ታዛቢ እንዲሳተፉ መጋበዛቸው አይዘነጋም።

#AUSSOM #ተመድ #አፍሪካ_ህብረት

Join Us
https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
👏3👍2
December 28, 2024 1.5K