Goqa-ጎቃ (Ethio-news): post #15538 — TG.ME

#ኢትዮጵያ ከዓለም አቀፍ የቡና ንግድ የምታገኘው ትርፍ በ72% ማደጉ ተገለፀ!!!

⚡️#ኢትዮጵያ ወደ ውጪ ከምትልካቸው ሸቀጦች አንድ አራተኛውን የሚይዘው የቡና ንግድ በዚህ ዓመት የመጀመሪያ አምስት ወራት ውስጥ $797 ሚልዮን ዶላር ገቢ በማስመዝገብ ከተጠበቀው በለይ ትርፋማነትን አስገኝቷል።

⚡️በሀገራችን የቡና ምርት ከስድስት ሚልዮን በላይ ለሚሆኑ ገበሬዎች ስራን የፈጠር ከመሆኑም በላይ በሽያጭ አና ዝግጅት ሂደቱ 10 ሚልዮን ዜጎችን ያሳትፋል።

#ቡና #ኢትዮጵያ #ንግድ

Join Us
https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
December 24, 2024 1K