ትራምፕ #አሜሪካ #ግሪንላንድን ለመቆጣጠር ያላትን ፍላጎት ሲገልፅ #ዴንማርክ ለቦታው የመደበችውን የመከላከያ በጀት አሳደገች!!!
⚡️ትራምፕ በ "Truth" ሶሻል ሚድያ ገፁ "አሜሪካ ለሀገራዊ ደህንነቷ ስትል አንዲሁም በዓለም አቀፍ ደረጃ ነፃነትን ለማስጠበቅ ግሪንላንድን መቆጣጠር እንዳለባት ይሰማታል" ካለ አንድ ቀን ቡሃላ #የዴንማርክ መንግስት ራስ ገዝ ለሆነችው #የግሪንላንድ ክልል ተጨማሪ 1.5 ቢልዮን ዶላር በጀት እንደሚያወጣ ተነግሯል።
⚡️#ግሪንላንድ ከፍተኛ የመአድን ክምችት ያላት ከመሆኗ በላይ #የአሜሪካ የህዋ ሳይንስ ምርምር ጣብያ የሚገኝባት ቁልፍ ቦታ ናት።
#አሜሪካ #ግሪንላንድ #ዴንማርክ
Join Us
https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk

2
1December 25, 2024 3K