#Breaking_News
#በደቡብ ኮሪያ 175 ተሳፋሪዎችን ይዞ የነበረ አይሮፕላን ተከሰከሰ!!!
⚡️ባለቤትነቱ የጀጁ አየርመንገድ የሆነው ቦይንግ 737-800 አይሮፕላን #ከታይላንድ ተነስቶ #ደቡብ ኮርያ ሙዋን ኤርፖርት ሊያርፍ ሲል ባጋጠመ አደጋ በሆዱ አየተንሸራተተ መጥቶ መጨረሻ ላይ ሙሉ ለሙሉ መንገዱን ስቶ በመውጣት ሲጋጭ የሚያሳዩ ምስሎች ተለቀዋል።
⚡️እስካሁን አደጋውን ምን እንዳስከተለው ባይታወቅም በአደጋው የ85 ሰዎች ህይወት ማለፉ ተረጋግጧል። 2 የበረራ ሰራተኞች ሲተርፉ አሁን ላይ ከቀሪዎቹ ተሳፋሪዎች መካከል የሚተረፈ እንደሚኖር አይገመትም።
#ደቡብ_ኮሪያ #ሙዋን #አደጋ
Join Us
https://t.me/+6HHF7MBj0VUyMjVk
4
3
2December 29, 2024 2.2K 2