#Ethiopia|(ዘ-ሪፖርተር)የአዊ ብሔ/አስተዳደር ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በቅላጅ ከተማ እየተገነባ የሚገኘውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሂደት ጎበኙ።
ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች በአዊ ብሔ/አስ በዚገም ወረዳ በቅላጅ ከተማ እየተገነባ ያለውን የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ግንባታ ሂደት ጎብኝተዋል።
በጉብኝቱ የብሔ/አስ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ቴዎድሮስ እንዳለው፣ የብሔ/አስ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አለሙ ሰውነት፣የብሔ/አስ ም/አስተዳዳሪና ከተማ መሠረተ ልማት መምሪያ ሃላፊ አቶ አይተነው ታዴ ፣...
https://www.facebook.com/share/p/1H9aW4gD9z/











