The Reporter/ዘ ሪፖርተር: post #24 — TG.ME

የሠላምን አማራጭ መከተል ሰውኛነት ነው !!!
===========================
በአማራ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ አካላት የህዝብና የመንግስትን የሠላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሠላም የተቀላቀሉ የታጠቁ ኃይሎች ወደ ማሰልጠኛ ማዕከላት መግባት ጀመሩ።
ሰላም ለሃገራችን
ቀዳሚ ምርጫችን!!!!!!!!
December 29, 2024 150