ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ ተመራቂዎች
ነገ ማለትም እሁድ ከ ቀኑ 8:30 መርሃ ግብሮቻችን ስለሚጀምሩ
የመጀመሪያው ፕሮግራም ፎቶ መነሳት (photo shoot ) ስለሆነ እና መጀመሪያ ካለፈን ድጋሚ ለመነሳት ስለማንችል
በተባለው ቦታ (ከራዲዮን)በሰአቱ እንገኝ አደራ በማርፈዳችን ምክኒያት ለዘመናት ማስታወሻ የሚሆኑንን ፎቶዎች እንዳናጣ!
⏰ሰዓት:- 8:30
📆ቀን:- 14/10/2018 ዓ.ም
🏛ቦታ:- ከራድዮን ሆቴል ቀበሌ 04 ከ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዋናው መስሪያቤት ፊት ለፊት
────────── ✦ ──────────
ፖሊ ግቢ ጉባኤ
📩@polygbigubaecommentbox ለሃሳብ አስተያየትዎ
📚@polylibrary መፅሐፍትን ለማንበብ
📖@polytmhirt ለኮርስ
📷@mkpoly_gallery የፎቶ እና ቪዲዮ ማኅደር
────────── ✦ ──────────
Telegram | Instagram
