መሠራት ስለምትችል ብቻ ነገሮች አይቀየሩም ማለትም በጉልበት ነገሮችን በማከናወን የሚትኖር ከሆነ በዚህ መንገድ የምታገኘው ውጤቶች በሙሉ መንፈስን/የሕይወት ነፍስን የምያሰጭንቅ ስለሆነ ነገሮችን አሁን የምታወጣውን ያህል ጉልበት ሳታወጣ የምታገኝበት ጥበብ አለ። ይህን ጥበብ መማር አለብህ። #በእርግጠኝነት የምልህ ነገር ካለ ያለዚያ ሕይወት በአሁኑ ውጤት ይቀጥላል።
የሠላም አመሻሽን ተመኘሁ🙏
@everthingspossible
ሁሌም የአዕምሮና የመንፈስ ስንቅ!
6August 28, 2026 227 1