ርዕስ፦ መሸጋገርደራሲ፦ ቀሲስ ታምራት ወሌየታተመበት ዘመን፦ 2011 ዓ.ም.ይዘት፦ የጳጉሜን ወር በማስመልከት የተዘጋጀ መንፈሳዊ ትምህርት ሲሆን፣ ስለ ጊዜና ዘመን መሸጋገር፣ እግዚአብሔር ጊዜንና ፍጥረታትን እንዴት እንደፈጠረ፣ የሰው ልጅ የጊዜ ግንዛቤ (time consciousness) ስላለው በጊዜ ውስጥ የሕይወቱንና የሥራውን ፍሬ መመርመር እንደሚገባው፣ እንዲሁም ከኃጢአት ወደ ጽድቅና ወደ አዲስ ማንነት መሸጋገርን ሰፊ መንፈሳዊ ማብራሪያ የሚሰጥ ጽሑፍ ነው።የገጽ ብዛት፦ 4 ገጾች#EOTC_መጻሕፍትለወዳጅ ዘመዶ ያጋሩ |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:❀| 💚 @EOTCblogs 💚 💛 @EOTCblogs 💛 ❤ @EOTCblogs ❤ |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:t.me/EOTCblogs/2375Translateመሻገር EOTC መጻሕፍት.pdf86.6 KB · PDF14652September 1, 2026 2K 32