ርዕስ፦ ግብረ ሰዶማዊነት እና የሴቶች ክህነት በቤተ-ክርስቲያን እይታደራሲ/ደራሲያን፦ በብፁዕ አቡነ ሺኖዳ ሣልሳዊ (የግብፅ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ፓትሪያርክ) የተጻፈተርጓሚዎች፦ በቀሲስ ተስፋ እንዳሻው እና በዲ/ን ማቴዎስ ዮሐንስ የተተረጎመአሳታሚ፦ ማኅበረ ቅዱሳንይዘት፦ ስለ ግብረ ሰዶማዊነት ምንነት፣ ከሃይማኖትና ከተፈጥሮ ሕግ ጋር ስላለው ግጭት፣ እንዲሁም ስለ ሴቶች ክህነትና የአገልግሎት ድርሻ በቤተክርስቲያን አስተምህሮና በመጽሐፍ ቅዱስ እይታ ሰፊ ትንተናና ምላሽ የሚሰጥ መጽሐፍ ነው።የገጽ ብዛት፦ 37 ዕትም ዓመት፦ ፪፮፻፮ (2006) ዓ.ም. (ሁለተኛ ዕትም)#EOTC_መጻሕፍት |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:❀| 💚 @EOTCblogs 💚 💛 @EOTCblogs 💛 ❤ @EOTCblogs ❤ |❀:✧๑ ✞✞ ๑✧:t.me/EOTCblogs/2369Translateግብረ_ሰዶማዊነትና_የሴቶች_ክህነት_በቤተ_ክርስቲያን_EOTC_መጻሕፍት.PDF1.9 MB · PDF32853August 31, 2026 3.9K 40