«ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ያገኛል፤ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ያገኛል።» ማቴ 10÷41
የጅማ ደ/ሳ/ቅዱስ ሚካኤል ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ወር በገባ በ15 የቅዱስ ሚናስ እናም የቅዱስ ቂርቆስን ዝክር
አርብ በቀን 15/12/2018 ዓ/ም
ለመጀመሪያ ጊዜ ተዘክሯል
የቅዱሳኑ በፀሎት በረከታቸው ይደርብን አሜን
«ነቢይን በነቢይ ስም የሚቀበል የነቢይን ዋጋ ያገኛል፤ ጻድቅንም በጻድቅ ስም የሚቀበል የጻድቁን ዋጋ ያገኛል።» ማቴ 10÷41
12