በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ።
ውድ የፍኖተ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት አባላቶቻችን እንደምን አላችሁ።
እንኳን ለጾመ ፍልሰታ በሰላም አደረሳችሁ ጾሙ የሰላም የበረከት የምሕረት እንዲሆንልዎ እየተመኘን እሁድ ነሐሴ 3/2018 ዓ.ም
"ኦርቶዶክሳዊ ማያ"
በተሰኘ ርዕስ በመ/ር ጌቱ ስልጠና ስለሚሰጥ ሁላችሁም ተዘጋጅታችሁ ማስታወሻ በመያዝ እንዲሁም ሌሎች ወጣቶችንም በመጋበዝ በስልጠናው እንድታተርፉበት ጥሪያችን ነው።
⏰ 7:30 ሰዓት ይከበር
📍ቀዳማይ አዳራሽ
🗓 ነሐሴ3/2018 ዓ.ም
ትምህርት ክፍል
5August 6, 2026 644 2