የሐዘን መግለጫ
በጅማ ደ/ሣ/ቅ ሚካኤል ካቴድራል ቤተክርስቲያን የፍኖተ-ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት ተማሪ አባል የሆነችው የእህታችን ሃና አብዱለዚዝ አያት የሆኑት በዛሬዉ እለት 7/11/2018 ባደረባቸዉ ህመም ምክንያት ከዚህ አለም ድካም አርፈዋል ለቤተሰቦቻቸዉ እና ለወዳጅ ዘመዶቻቸዉ መፅናናትን እንመኛለን
አምላካችን እግዚአብሔር የእናታችንን ነፍስ በደጋጎቹ ቅዱሳን እቅፍ ያኑርልን።
የደብሩ ሰንበት ት/ቤት
ሐምሌ 7/2018
ኢትዮጵያ /ጅማ

5
1
1July 14, 2026 894 1 1