አብጄ እንዳይመስልህ ቸግሮኝ ነው …
* አስር ሰላት ለመድረስ ተጣድፌ ወደ መስጂድ እያቀናሁ ሳለ ከጎኔ አንድ ሰካራም እንዲህ ሲል ሰማሁት ፦
" እናትማ እናት ናት " 2/3 ጊዜ… ) " ከደጋገመው ብሃላ የሚያኖረው ግን ፈጣሪ ነው ቢኖርህም ትኖራለህ ባይኖርህም ትኖራለህ "
ሲል ቆም ብዬ አየሁት ....አብጄ እንዳይመስልህ ቸግሮኝ ነው …አለኝ🖤
ንግግሮቹ ግርርም እያሉኝ ምናለ ይህን ሰው ለረዥም ሰአት ባደመጥኩት አልኩና የአስር ሰላት እየተሰገደ መሆኑ ትዝ ሲለኝ ትቼው ሄድኩ ...
JOIN US: ❯❯𝐇𝐀𝐋𝑨𝐋 _𝚖𝚎𝚖𝚘𝚛𝚢
17
7July 28, 2026 5.6K 5 12