ፍተሻ በአዲስ አበባ…
• ክፈት ስልክህን…!
~ ይኸው ከፈትኩ…
• የዘመድኩን ቴሌግራም፣ የፋኖ ፎቶ፣ የአጼዎቹ ፎቶ፣ ልሙጡ ባንዲራ በስልክህ ውስጥ አለ…?
~ የዘመድኩን ቴሌግራም አለኝ፣ ባንዲራም አለኝ።
• ቀጥል ወደ አዋሽ አርባ፣ ወደ ፎሊስ ጣቢያ…
"…ጉድ እኮ ነው። የአንድ ሰው የቴሌግራም ገጽ፣ የዐማራ ፋኖ ፎቶ፣ የቀድሞ ነገሥታት የአጼዎቹ ምሥል፣ አረንጓዴ ቢጫ ቀይ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ ከፈንጅ፣ ከደማሚት እና ከቦንብ ይልቅ እንዴት በዚህ መጠን የሚፈሩ ሆኑ…?
"…ማስታወሻ…
"…እኔ ሓላፊነት የሚሰማኝ ሰው ነኝ። የምጽፈው ለላይክና ለፎሎወር ማብዛት አይደለም መረጃ ለመስጠት ነው እንጂ። እናም በእኔ በዘመዴ የቴሌግራም ገፅ ምክንያት አንድም ሰው ለሰከንድም ቢሆን እንዲንገላታና እንዲታሰር አልፈልግም።
"…ብልህ ሁኑ እናንተም ከቤት ስትወጡ ገፄን ለቃችሁ ውጡ። ወደ ቤት ስትገቡ ስትመለሱ ደግሞ ጫኑት። ለጊዜው መፍትሄው ይሄ ብቻ ነው። እደግመዋለሁ ለአንድም ደቂቃ ቢሆን በዚህ 100 ኪሎ ሰገጤ ፋራ አገዛዝ ምክንያት ቅንጣት ታህል መከራ እንዲገጥማችሁ አልፈልግም። በዚያውም ፖሊሶቹ ምርጥ ስልክ ከሆነ የያዛችሁት ይወስዱባችኋል። ተጠንቀቁ ወገኖቼ።
• አክባሪወንድማችሁ አሸበርቲው ዘመዴ ነኝ።

71
15
2
2
1
1December 11, 2023 35.5K 7