"…ጽዮን በፍርድ ከእርስዋም የሚመለሱ በጽድቅ ይድናሉ። በደለኞችና ኃጢአተኞች ግን በአንድነት ይሰበራሉ፥ እግዚአብሔርንም የሚተዉ ይጠፋሉ። በወደዳችኋት የአድባር ዛፍ ታፍራላችሁና፥ ስለ መረጣችኋትም አትክልት እፍረት ይይዛችኋልና፤ ቅጠልዋ እንደ ረገፈ ዛፍ፥ ውኃም እንደሌለባት አትክልት ትሆናላችሁና። ኃይለኛውም እንደ ተልባ ጭረት፥ ሥራውም እንደ ጠለሸት ይሆናል፤ አብረውም ይቃጠላሉ እነርሱንም የሚያጠፋ የለም። ኢሳ 1፥ 27-31
"…እንደምን አደራችሁ?
"…እንደምን አረፈዳችሁ?
"…እንደምን ዋላችሁ?
"…እንደምን አመሻችሁ?
"… መልሱ እግዚአብሔር ይመስገን ብቻ ‼

52
13
3
2December 11, 2023 52.4K 3