zemedkun_Bekele(ዘመዴ): post #3477 — TG.ME

ስደት

"…በጦርነት ምክንያት ለራብ የተዳረጉት የትግራይ ተወላጆች ከሞት ለመትረፍ በገፍ ወደ አዲስ አበባ መፍለሳቸው፣ የአዲስ አበባ ጎዳናዎች፣ መንደሮችም ከትግራይ እና ከዐማራ ክልሎች እንዲሁም ከወለጋ ተፈናቅለው በሚመጡ ዜጎች መሞላታቸውም እየተነገረ ነው።

• በዚህ በኩል ኦሮሙማው እየተሳካለት ነው።
❤9👍9😡1
December 9, 2023 53K 4