👉የ2018 የወራቤ ከተማ የክረምት የጤና የእግር ኳስ ውድድር የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ዉጤት ቅዳሜ 30/12/18 9:00 🔴ገቢዎች 1_2 ስልጤ ዞን ፖሊስ🔵የጨዋታው ⭐ኮከብ መሀመድ ከፓሊስውጤቱን ተከትሎ ስልጤ ዞን ፖሊስ የዋንጫ ተፋላሚ መሆኑን አረጋግጧል!! 🏟️ ሜዳ ሀይረንዚ t.me/worabee/2056Translate3September 5, 2026 211