✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 290❵ #hadith290
"ኢብን መስዑድ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት፡-
"አንድ ቀን ሌሊት ነብዩ (ሶ.ዐ.ወ) ጋር ሰገድኩ፡፡ ክፉ ነገር እስካሰብ ድረስ መቆምን አስረዘሙ" በማለት ተናገሩ፡፡ "ያሰቡት (ክፉ) ነገር ምን ነበር?" ተብለው ተጠየቁ፡፡ "ሶላቱን አቋርጬ ልቀመጥ ነበር" አሉ፡፡
(ቡኻሪና ሙስሊም ዘግበውታል)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/18305
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
6September 3, 2026 1.6K