አዲስ ሪፖርተር - NEWS: post #30851 — TG.ME

የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ ነሐሴ 20 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፡-

ከጠዋቱ 11፡00-11፡00

👉ኢዮ ጠቢብ ሆስፒታል፣ አበበ ቢቂላ ስታድየም፣ መድሀኒዓለም ት/ቤት ጀርባ፣ መድሀኒዓለም ኮንዶሚኔም፣ ቦናት እና አካባቢው፣                                                                                                 
👉ሸጎሌ ቴሌ፣ ሩፋኤል ፊናንስ፣  አንበሳ ጋራጅ፣ ጳውሎስ ሆስፒታል ጀርባ፣ ውሃ ጋኑ አካባቢ ( ጎማ አደባባይ) እና አካባቢው፣

ከጠዋቱ 3፡30-10፡30

👉ሱሉልታ መሀል ከተማ ፣ኢንዱስትሪ መንደር ፣ ወሌ ፣ ጎሮ አርባ፣ አቢሲኒያ ባንክ፣ ዳሽን ባንክ፣ ሱሉልታ መዘጋጃ፣ ኪዳነ ምህረት መውጫ ፣ ሱሉልታ ቄራ ፣ ሱሉልታ ስላሴ፣ አለሙ ማደያ እና አካባቢው፣

ከጠዋቱ 2፡00-9፡30

👉 ብሄረ ጽጌ፣ ሳሪስ ነጋ ቦንገር ፣ ስላሴ ቤተክርስቲያን፣ቀይ አፈር፣ ቡራዩ ፣ አኔ ዲማ፣ ወታቤቻ ፣ ሀሙስ ገበያ እና አካባቢው፣

ከጠዋቱ 2፡00-11፡00

👉 መካኒሳ አርሴማ ቤተክርስቲያን፣ ጀርመን አደባባይ ፣ ጀሞ ሚካኤል፣ አፍሪካ ህንጻ ፣ ዱላ ማርያም ፣

👉 ጭሮ ቤካ፣ ኮራ፣ ኮሞና፣ ጮሮራ፣አንጫር፣ ቦሮዳ፣ ድንድር ፣ ሲዳማ ክልል ይርጋለም፣ ለኩ እና አካባቢያቸው የኃይል አቅርቦት ይቋረጣል፡፡

ስለሆነም በአካባቢው የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳውቃለን፡፡

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
❤5👍3
August 25, 2026 4.4K 7