#Update
#MoH
በሽታው ወደ ሀገራችን ሲመጣ እንዴት መጣ፤ በየት በኩል ገባ የሚለውን ጥናት ለማድረግ በአከባቢው ካሉ ባለሞያዎች በተጨማሪ ከፍተኛ የተመራማሪዎች ቡድን ወደ ተከሰተበት አከባቢ መንቀሳቀሱን ጤና ሚኒስቴር ገልጿል።
በተለይ የሽታው አስተላላፊ እንደሆነች የሚታመንባት የሌሊት ወፍ በአከባቢው መኖር አለመኖሯን ፤ የማጥመድና የላብራቶሪ ምርመራዎችን የማድረግ ሥራ እንደሚሰራ አመልክቷል።
#gion media
November 17, 2025 397