15 ዓመት እስራት ያስቀጣል‼
በአዲሱ የትራፊክ መቆጣጠሪያ ደንብ ቁጥር 550/2016 መሠረት፣ የትራፊክ ደንብ መጣስ የገንዘብ ቅጣት ብቻ ሳይሆን እስከ 15 ዓመት የሚደርስ ጽኑ እስራት እና እስከ 15,000 ብር ቅጣት የሚያስከትል መሆኑ ተገለጸ።
በአዲሱ መመሪያ መሠረት፡
📌ከፖሊስ ጋር አለመተባበር፡ አሽከርካሪዎች መረጃ ለመስጠት አለመተባበር ወይም የትራፊክ ፖሊስን ማደናቀፍ እስከ 5 ዓመት በሚደርስ እስራት ያስቀጣል።
📌በቸልተኝነት ጉዳት ማድረስ፡ በቸልተኝነት የሰው ሕይወት ወይም አካል ላይ አደጋ ማድረስ እስከ 15 ዓመት እስራት እና እስከ 15,000 ብር የገንዘብ ቅጣት ያስከትላል።
📌የመንጃ ፈቃድ እገዳ፡ ከእስራትና ከገንዘብ ቅጣቱ በተጨማሪ የቅጣት ነጥብ በመመዝገብ የመንጃ ፈቃድ እገዳ እርምጃ የሚወሰድ ይሆናል።
ኤጀንሲው ሕጉ መክበዱን ገልጾ፣ አሽከርካሪዎች ሕጉንና ሕሊናቸውን መሠረት አድርገው እንዲያሽከረክሩ ጥሪ አስተላልፏል።
#WasuMohammed
👇እዚህ ድምፅ ይስጡ👇
https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4

139
20
16
15
5
4
4
2
1September 2, 2026 29.5K 72