ለፖሊስ ፈረስ የገዙት የቀበሌው ነዋሪዎች ተግባር እያነጋገረ ነው‼
"ፖሊሶች በእግራቸው መንከራተታቸው አሳዝኖናል፤ ስንጠራቸውም በፍጥነት እንዲደርሱልን ይረዳቸዋል" በማለት ለፖሊሶች የፈረስ መጓጓዣ ገዝተው ያበረከቱት የቀበሌው ነዋሪዎች መነጋገሪያ ሆነዋል።
በካፋ ዞን ሸሾ እንደ ወረዳ ከሚገኙ 32 ቀበሌዎች መካከል የማራሃሻኪያ ቀበሌ እና የኦሮራ ቀበሌ ህበረተሰብ ክፍሎች ፖሊስ በአካባቢያቸው በፍጥነት ደርሶ አገልግሎት መስጠት እንዲችል ሁለት የግልቢያ ፈረሶችን በመግዛት ለአገልግሎት እንዲውሉ አድርገዋል።
የወረዳው ፖሊሶችም ለተሰጣቸው ፈረሶች አመስግነው፣ ወንጀልን አስቀድሞ ለመከላከል እና የአካባቢውን ሰላም ለማስከበር የህዝብ ተሳትፎ ምን ያህል ወሳኝ መሆኑን ያሳየ ትልቅ ተግባር ነው ብለዋል። Via Behaja News
#WasuMohammed
👇እዚህ ድምፅ ይስጡ👇
https://yekinlibochaward.org/nominees/wasu-mohammed
====================
ወቅታዊ እና የታመኑ መረጃዎች እንዲደርሱዎ የቴሌግራም ቻናሉን join በማድረግ በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
https://t.me/+WNLm9dbzuIlp9DF4
170
43
12
10
8
6
5
4
3
3September 2, 2026 30.3K 7

