በጆሯችን በር በኩል አልፈው በልባችን ላይ የታተሙ የተመረጡ ነባር የነሺዳ ግጥሞችን፤ ከአዳዲስ የግጥም ሥራዎች ጋር አጣምሮ «በሰማያት በሮች» በኩል ብቅ ያለው የገጣሚ መሐመድ ፈረጅ አዲስ መጽሐፍ መስከረም 01/2019 በግራንድ ኤልያና ሆቴል ከቀኑ 10:30 ጀምሮ ይመረቃል።
እርስዎም ቅድመ ህትመት መጽሐፉን ለማዘዝ አሊያም በምረቃ ምሽቱ ለመታደም የሚያስችልዎን የመግቢያ ኮድ ቁጥር በሚንበር ሱፐር አፕ (Minber Super App) ላይ ክፍያ በመፈፀም ማግኘት ይችላሉ።
ያስታውሱ በዚህ ልዩ የጥበብና የእራት ምሽት ላይ ከእኛ ጋር በመገኘት፤ ደስታችንን እንዲጋሩ በክብር ተጋብዘዋል!
📌 ማስታወሻ
ቅድመ ህትመት መጽሐፉን ለማዘዝ ከሚንበር ሱፐር አፕ በተጨማሪ በዚህ አካውንት 1000223281307 መጠቀም ይችላሉ።
#የመጽሐፍ_ምርቃት #የሰማያት_በሮች #የነፍስ_እንጉርጉሮ #መሐመድ_ፈረጅ

25
8August 29, 2026 3.5K 8 2