ETHIO ≈ SCHOOL: post #6181 — TG.ME

በ2018 ዓ.ም ከፍተኛውን የ12ኛ ክፍል ውጤት ያስመዘገቡ ታታሪዎች 👏👏👏

በ2018 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ከፍተኛውን ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች ሦስቱም የተፈጥሮ ሳይንስ መስክ ተማሪዎች ናቸው።

ተማሪ ጃላል ግርማ

➻ ያመጣው ውጤት 591.6 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ ከፍተኛው ውጤት
➻ የኦልማ (ODA) ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት (አዳማ) ተማሪ

ተማሪ ሮቤል ጌታቸው

➻ ያመጣው ውጤት 590.08 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ 2ኛውን ከፍተኛ ውጤት
➻ የሊችጎጎ አዳሪ ትምህርት ቤት (ሀድያ) ተማሪ

ተማሪ ህዳሴ ዘመኑ

➻ ያመጣችው ውጤት 583 ከ 600
➻ በሀገር አቀፍ ደረጃ በሴቶች ከፍተኛው ውጤት
➻ የአገው ምድር 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት (እንጅባራ) ተማሪ

ለበለጠ መረጃ እና
አስተያየት ካለዎት
     👇👇👇
[https://t.me/allethioschool]
[https://t.me/allethioschool]