መሀል ሚዲያ ለጦር ኃይሎች ሆስፒታል የምስጋና ሰርተፍኬት አበረከተ።
መሀል ሚዲያ በጦር ኃይሎች ሆስፒታል ለሚሰጠው የሕክምናና የአገልግሎት ሥራ እውቅና በመስጠት የምስጋና ሰርተፍኬት አበረከተ።
መሀል ሚዲያ ሰርተፍኬቱን ያበረከተው የጦር ኃይሎች ሆስፒታል ለቆሰሉና ለታመሙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት እያደረገ ያለውን የሕክምናና የእንክብካቤ አገልግሎት በማድነቅ ነው።
በምስጋና ሰርተፍኬቱ አማካኝነት መሀል ሚዲያ ሆስፒታሉ ለሠራዊቱ አባላት እያበረከተ ላለው አገልግሎት አድናቆቱን ገልጿል።
🌐ለፈጣንና እውነተኛ መረጃ አሁኑኑ ይቀላቀሉ!
✅መሀል ሚዲያ ቴሌግራም
https://t.me/mehalmedia
✅መሀል ሚዲያ ዩቲዩብ
https://youtube.com/@mehalmedia?si=qIrR-ugTjD0yFBJI
✅መሀል ሚዲያ ፌስቡክ
https://www.facebook.com/share/1J3q2HKXKy/
✅መሀል ሚዲያ ቲክቶክ
https://www.tiktok.com/@desalegnmehal?_r=1&_t=ZS-93sj0dYufl2

16
5
1September 8, 2026 2.7K 1