የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ ብለዋል፦
الرَّاحِمونَ يرحَمُهم الرَّحمنُ؛ ارحَموا مَن في الأرضِ يرحَمْكم مَن في السَّماءِ.
"አዛኞችን አዛኙ አላህ ያዝንላቸዋል። በምድር ላይ ላሉት እዘኑ፤ በሰማይ ያለው (አላህ) ይራራላችኋል።" [አቡ ዳውድ፡ 4941] [ቲርሚዚይ: 1924]
=
የቴሌግራም ቻናል፡-
https://t.me/IbnuMunewor
https://t.me/IbnuMunewor
Forwarded fromIbnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

August 8, 2026 3.2K 13