✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 286❵ #hadith286
"ዓኢሻ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል።
"የአላህ መልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) (ከረመዳን ወር) የመጨረሻዎቹ አስር ቀናት ሌሊቶቹን በዒባዳ ያነጉት ነበረ። ቤተሰቦቻቸውንም ያነቃሉ። (በዒባዳና በመልካም ክንውንም) እጅግ ይበረቱ ነበር።"
(ቡኻሪ ና ሙስሊም)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/18155
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
14
13August 30, 2026 2.2K 2