ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨ ❴Part 265❵ #hadith265 "ኢብኑ ኡብባስ (ረ አ) እንዲህ ሲሉ አስፍረዋል… — 𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋 — TG.ME

𝐇𝐚𝐟𝐮 𝐢𝐬𝐥𝐚𝐦𝐢𝐜 𝐩𝐨𝐬𝐭™🕋✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨ ❴Part 264❵ #hadith264 "ኢብኑ ዐብባስ (ረ.ዐ) እንዳስተላለፉት፡- የአሏህመልዕክተኛ (ሶ.ዐ.ወ) ተከታዩን ይሉ ነበር፡- "አሏህ ሆይ!ለአንተ እጅ ሰጥቻለሁ፥ ባንተ አምኛለሁ፥ በአንተ ላይተመክቻለሁ፥ ወዳንተው ተመልሻለሁ፡፡ (ጠላቶችህን) ስለአንተው ተሟግቻለሁ፡፡ አሏህ ሆይ! ከአንተ ሌላ አምላክየለም፡ እንዳታጠመኝ በኃይልህና በስልጣንህእጠበቃለሁ፡፡ አንተ የማትሞት ሕያው…
ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ

❴Part 265❵ #hadith265

"ኢብኑ ኡብባስ (ረ አ) እንዲህ ሲሉ አስፍረዋል ።ሀስቡን አላህ ወኒእመል ወኪል አላህ በቂያችን ነው በእርሱ መመካት ምን አማረ የሚለው ቃል ነብዮ ኢብራሂም ( አ ሰ) እሳት ውስጥ የተጣሉ እለት ብለውታል ። ነብዮ መሀመድ (ሰ አ ወ) ሰዎች ጦር አከማችተውላችኋልና ፍርዋቸው ባሏቸው ጊዜ ሁኔታውን ኢብኑ አብባስን (ረ አ) ጠቅሰው በኻሪ ባሰፈሩት ሌላ
ዘገባ ላይ ደግሞ ፣ ኢብራሂም ወደ እሳት በተወረወሩበት እለት የተናገሩት የመጨረሻ ቃል ሀስቢ አላህ ወኒእመል ወኪል ነበር የሚል
ተወስቶአል ።

( ቡኸሪ ዘግቦታ )



📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/17577

🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
❤13🥰3
August 3, 2026 2K 3