✨ᴅᴀɪʟʏ ʜᴀᴅɪᴛʜ✨
❴Part 258❵ #hadith258
"አነስ (ረ.ዐ) እንዲህ ሲሉ አስተላልፈዋል፡- "በናንተዓይን ከፀጉር የቀጠኑ፥ ነገር ግን በአሏህ መልዕክተኛ(ሶ.ዐ.ወ) ዘመን ከአጥፊ የወንጀል ክንውኖችእንቆጥራቸው የነበሩ ሥራዎችን ትሰራላችሁ፡፡"
(ቡኻሪእንደ ዘገቡት)
📋ያለፈው ክፍል👇📋
https://t.me/Hafu_posts/17477
🚫ለወዳጆቻችሁ በመላክ ከአጅሩ ተካፈሉ🚫
7
4July 27, 2026 1.9K 4