Grace Commission: post #2147 — TG.ME

መሆን ወይም አለመሆን!

ታላቁ እስክንድር፣ በአንድ ወቅት በርሱ ስም የሚጠራ ወታደር ሲሸሽ ተመልክቶ፣ "ወይ ተዋጋ፤ ወይ ስምህን ቀይር" አለው።
❤12👍3
March 15, 2025 3.2K 2