Grace Commission: post #2522 — TG.ME

ጌታ እንዴት ቸር ነው?

የሕንጸት ክርስቲያናዊ ማኅበር ለ2018 ዓ.ም. ለሚያደርገው የመጽሐፍ ዕውቅና ሥነ ሥርዐት፣ የራሴ መጽሐፍ እና ኹለት አርትዖት የሠራሁላቸው መጻሕፍት በዕጩነት ቀርበዋል። እነዚኽን መጻሕፍት አንብባችሁ ከተጠቀማችሁ ድምፅ በመስጠት እንድታበረታቱን እጠይቃለኹ።

👉 የእኔ እና የእኅት ኤልሳ ጀንበሬ መጽሐፍ በመንፈሳዊ እድገት ዘርፍ ዕጩ ኾኖ ቀርቧል፦
👉 የፓስተር መኳንንት ዓለሙ ደግሞ በተግባራዊ ነገረ መለኮት ዘርፍ ዕጩ ኾነው ቀርበዋል።
👇
https://docs.google.com/forms/d/e/1FAIpQLSeZMqmGgXJMRGUIvi6ZrTucv_j4H8vTTTe1vt-hpvod4AHvnQ/viewform
❤6
August 11, 2026 624