MIC Fourth Batch Student: post #816 — TG.ME

ለሜርላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፡-

ከግንቦት 15/2018  ዓ.ም እስከ ግንቦት 17 /2018 ዓ. ም በዓመታዊ ጠቅላላ ሠራተኞች  ስብሰባ ምክንያት በተጠቀሱት ቀናት ማንኛውም አገልግሎት እንደማይኖር እያሳወቅን ከግንቦት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ግን የተለመደው አገልግሎታችንን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን ፡፡

Post-Graduate Dean Office
May 22, 2026 327