ለሜርላንድ ኢንተርናሽናል ኮሌጅ ተማሪዎች በሙሉ፡-
ከግንቦት 15/2018 ዓ.ም እስከ ግንቦት 17 /2018 ዓ. ም በዓመታዊ ጠቅላላ ሠራተኞች ስብሰባ ምክንያት በተጠቀሱት ቀናት ማንኛውም አገልግሎት እንደማይኖር እያሳወቅን ከግንቦት 18/2018 ዓ.ም ጀምሮ ግን የተለመደው አገልግሎታችንን ማግኘት እንደምትችሉ እንገልፃለን ፡፡
Post-Graduate Dean Office
May 22, 2026 327