MIC Fourth Batch Student: post #811 — TG.ME

🔇#NGAT

ጉዳዮ:- የ " NGAT" ፈተና ቀንን ማሳወቅን ይመለከታል

የ2018 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት (2ኛው ዙር) ብሔራዊ የድኅረ-ምረቃ መግቢያ ፈተና (NGAT) ረቡዕ የካቲት 04/2018 ዓ.ም ይሰጣል። ፈተናው ቀደም ሲል አመልካቾች ቀድመው ሲመዘገቡ ለመፈተን በመረጡዋቸው ዮኒቨርስቲዎች የሚሰጥ ይሆናል::
👍1
February 6, 2026 372 1