🙏🙏🙏🙏እንኳን ደስ አላችሁ🙏🙏🙏
✍️የፊታውራሪ ላቀ አደገህ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት በ2017 ዓ.ም የ6 ወር የስራ አፈፃፀም ከንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ካሉ አጠቃላይ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 91.7 ውጤት በማምጣት ትምህርት ቤታችን 2ኛ ደረጃ ወጥቷል።በሌላም በኩል በሰው ሀብት አስተዳደር የስራ ሒደት /HR/ በ2017ዓ.ም በጀት ዓመት ባስመዘገበው እጅግ በጣም ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ውጤት ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች 3ኛ ደረጃ በመውጣቱ ተሸላሚ ሆነናል በተጨማሪም በፋይናንስም በ2017ዓ.ም በጀት ዓመት ባስመዘገበው እጅግ በጣም ከፍተኛ የስራ አፈፃፀም ውጤት ከ29 ት/ቤቶች 3ኛ ደረጃ እንዲሁም ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ግንባር ቀደም በመሆን ተሸላሚ ሆነናል
✍️ ለዚህ ውጤት መመዝገብ የመምህራን የድጋፍ ሰጪ ሰራቸኞች የወላጆችና የተማሪዎች የጋራ የስራ ውጤታችን በመሆኑ እንኳን ደስ አላችሁ።
🏆🏆በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ! 🏆🏆
👉👉 unity is power!!
👉👉 አንድነት ሀይል ነው!!
8
5
3May 3, 2025 3K 5

