ተግባር | ACT - በኢትዮዽያ የመጀመርያው የስልጠና አልበም ! ይሄን አልበም ከማዘጋጀት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ… — Daniel Wodajo — TG.ME

🔹ተግባር | ACT

- በኢትዮዽያ የመጀመርያው የስልጠና አልበም !

ይሄን አልበም ከማዘጋጀት ጀምሮ ሙሉ በሙሉ አጠናቆ ለመጨረስ እና ወደእናንተ ለማድረስ ከ 2 ዓመት በላይ ወስዶብኛል ፤ ፈጣሪ የተመሰገነ ይሁን አሁን ጊዜው ደርሶ ከቀናት በኋላ ለሁላችሁም ይደርሳል።

ተግባር : ከሀሳብና ከማይጨበጥ ተስፉ እንዲሁም ከአላስፈጊ ጭንቀት ወጥታችሁ የተግባር ሰው እንድትሆኑ እና የሚጨበጥ ለውጥ እንድታመጡ እንደሚያግዛችሁ ሙሉ እምነት አለኝ።

አመሠግናለው 🙏
@Daniel_Wodajo
👍27🙏13👏3
August 4, 2026 9.9K 7