🇪🇹 የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ 🏆
ዋንጫ /ጨዋታ🎉 ስታዲየም 🏟
#ወልዋሎ አዲግራት ዩ. የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
FT⌚️|| ሲዳማ ቡና 0-2 ወልዋሎ አዲግራት ዩ.
| 47' ኮንኮኒ ሀፊዝ
90+9' በየነ ባንጃ
# የጨዋታው ኮከብ ዩጋንዳዊው የወልዋሎ ግብ ጠባቂ ሙታክብዋ ጁዌል
#ወልዋሎ አዲግራት ዩ. የ2018 የኢትዮጵያ ዋንጫ አሸናፊ ሆኗል።
#የ2018_የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ
July 9, 2026 105