#AAU የአዲስ ገቢ ተማሪዎች ምዝገባ ተጀምሯል
🎓 የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የ2019 ዓ.ም. የቅድመ ምረቃ የመግቢያ ማስታወቂያ
Addis Ababa University ለ2019 ዓ.ም. (2026/27) በተከታታይ/Extension መርሃ ግብር በተለያዩ የቅድመ ምረቃ የትምህርት መስኮች ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል።
📌 የምዝገባ ጊዜ:
🗓 ከ ነሐሴ 19 እስከ ነሐሴ 29፣ 2019 ዓ.ም.
👨🏾🎓 ማመልከት የሚችሉ:
• በ2015፣ 2016፣ 2017 እና 2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል/ESSLCE ፈተና ወስደው የሚፈለገውን የማለፊያ ውጤት ያሟሉ
• የAAU Undergraduate Admission Test (UAT) ወስደው የሚፈለገውን የማለፊያ ነጥብ ያገኙ
• ሌሎች በAAU የተደነገጉ የመመዝገቢያ መስፈርቶችን የሚያሟሉ
📝 የማመልከቻ መንገድ:
1️⃣ ወደ AAU Portal ይግቡ
2️⃣ Apply for Admission የሚለውን ይምረጡ
3️⃣ Undergraduate Student → Apply ይምረጡ
4️⃣ Undergraduate Extension Admission የሚለውን ይምረጡ
5️⃣ መስፈርቶቹን ካነበቡ በኋላ Apply Now ይጫኑ።
🌐 OFFICIAL WEBSITES & LINKS
🔗 AAU Official Website:
https://www.aau.edu.et/
🔗 AAU Admission Website:
https://admission.aau.edu.et/
🔗 Undergraduate Admission Announcements:
AAU Undergraduate Announcements
🔗 AAU Application Portal:
https://portal.aau.edu.et/
🔗 Undergraduate Programs:
AAU Undergraduate Programs
@AAU_PLATFORM
9August 24, 2026 2.9K 181