የአሏህ መልእክተኛ (ሰለላሁ አለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፦ "ጠንካራ ሰው ማለት በታጋይነቱ (በጥንካሬው) ሰዎችን የሚያሸንፍ አይደለም፤ ነገር ግን ጠንካራ ሰው ማለት በሚቆጣበት ጊዜ እራሱን መቆጣጠር የሚችል ነው::"
(ምንጭ፦ ሳሒሕ አል-ቡኻሪ እና ሳሒሕ ሙስሊም)
#የቀልብ #ዶክተር #የአፊያዎ #መንደር
https://t.me/Qallbdoc
🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴🌴https://t.me/dr_of_heart
Forwarded fromየሙስሊሞች መወያያ ቻናል‼️

12August 30, 2026 695 2