عن أنس -رضي الله عنه- أنه قَالَ لِثابِتٍ رحمه اللهُ: ألاَ أرْقِيكَ… — 🌔የቀልብ ዶክተር🌔 طبيب القلب📿 — TG.ME

عن أنس -رضي الله عنه- أنه قَالَ لِثابِتٍ رحمه اللهُ: ألاَ أرْقِيكَ بِرُقْيَةِ رسولِ اللهِ -صلى الله عليه وسلم-؟ قال: بلى، قال: «اللَّهُمَّ رَبَّ النَّاسِ، مُذْهِبَ البَأسِ، اشْفِ أنْتَ الشَّافِي، لاَ شَافِيَ إِلاَّ أنْتَ، شِفَاءً لاَ يُغَادِرُ سَقماً». رواه البخاري

ከአነስ (ረድየላሁ ዐንሁ) ተዘግቧል፤ ለታቢት (ረሒመሁላህ) እንዲህ አለው፦

“በአላህ መልእክተኛ (ﷺ) ይያዙበት በነበረው ሩቅያ (ዱዓ) ልርቅህን?” እርሱም “አዎን” አለ።
አነስም እንዲህ አለ፦

«አላህ ሆይ! የሰዎች ጌታ ሆይ፣ ችግርንና ሕመምን አስወጋጅ ሆይ፣ ፈውስን ስጥ፤ አንተ ብቻ ፈዋሽ ነህ። ከአንተ በቀር ፈዋሽ የለም። ምንም ሕመም የማያስቀር ሙሉ ፈውስ ስጥ።»ታል)።



⭐️ https://t.me/Qallbdoc

https://t.me/dr_of_heart
❤10👍1
August 30, 2026 820 4