OFFICIAL የፕሪሚየር ሊግ የዳኞች ኮሚቴ አርሰናል ከአስቶን ቪላ ጋር በነበረው ጨዋታ ፔናልቲ እንደተነፈገ… — FN SPORTS በኢትዮጵያ™ — TG.ME

#OFFICIAL

የፕሪሚየር ሊግ የዳኞች ኮሚቴ አርሰናል ከአስቶን ቪላ ጋር በነበረው ጨዋታ ፔናልቲ እንደተነፈገ በሙሉ ድምጽ አረጋግጧል።

ኮሚቴው ማትሰን በብሩኖ ጉማሬሽ ላይ የሰራው ጥፋት ፔናልቲ እና ሁለተኛ ቢጫ ካርድ የሚያሰጥ እንደነበር እና VAR ጣልቃ መግባት እንደነበረበት ገልጿል።

SHARE | @FN_SPORTS
🔥7❤1
September 9, 2026 1K 1