በዳይመንድ ሊግ 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ገመቹ ጎዳና አሸነፈ አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ… — FMC Sport ፋና ስፖርት — TG.ME

በዳይመንድ ሊግ 3 ሺህ ሜትር መሰናክል አትሌት ገመቹ ጎዳና አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በብራስልስ ዳይመንድ ሊግ 3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ገመቹ ጎዳና አሸንፏል።

አትሌት ገመቹ 8 ደቂቃ ከ08 ሰከንድ ከ67 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ጊዜ በመግባት ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቋል።

አትሌቱ ከ12 ቀናት በፊት በፖላንድ ሲሌሲያ በተካሄደው የ3 ሺህ ሜትር መሰናክል ውድድር አንደኛ ስለመውጣቱም ከፌዴሬሽኑ የተገኘው መረጃ ያመላክታል።
👍4
September 5, 2026 607 1