ማንቼስተር ሲቲ ኤንዞ ፈርናንዴዝን ከቼልሲ ለማሰፈረም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ አርጀንቲናዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ኤንዞ ፈርናንዴዝ ከቼልሲ ለማስፈረም ከስምምነት ደርሷል።
ማንቼስተር ሲቲ ለ25 ዓመቱ ተጫዋች ዝውውር 125 ሚሊየን ፓውንድ እንደሚከፍል ዘ አትሌቲክ ዘግቧል።
ኤንዞ በፈረንጆቹ 2023 በ105 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ሒሳብ ከፖርቹጋሉ ክለብ ቤኔፊካ የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡
በአቤል ነዋይ

1September 1, 2026 933 1