ማንቼስተር ሲቲ ኤንዞ ፈርናንዴዝን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ ደርሷል:: ማንቼስተር ሲቲ አርጀንቲናዊውን… — @Banchi Abera ከሰበታ💚💛❤ — TG.ME

ማንቼስተር ሲቲ ኤንዞ ፈርናንዴዝን ለማስፈረም ከስምምነት ላይ ደርሷል::

ማንቼስተር ሲቲ አርጀንቲናዊውን የአማካይ ስፍራ ተጫዋች ኤንዞ ፈርናንዴዝን ከምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ ለማስፈረም ከስምምነት ላይ የደረሰ ሲሆን ውሃ ሰማያዊዎቹ ለአማካዩ ከ125 ሚሊዮን ፓውንድ በላይ ወጪ እንደሚያደርጉ ተዘግቧል::

ኤንዞ በቀጣይ ወደ ማንቼስተር በማቅናት የህክምና ምርመራውን ካደረገ በኃላ በቀድሞ አለቃው የሚመራውን ስብስብ የሚቀላቀል ይሆናል::
September 1, 2026 46