አዲስ ሪፖርተር - NEWS: post #30895 — TG.ME

በራያ ጨርጨር የተከሰተው ድርቅ‼️
በራያ ጨርጨር የተከሰተው ድርቅ አስከፊ ሆኗል።
ከላይ የሚታየው ምስል ዛሬ ነሐሴ 22/2018 ዓ.ም የተወሰደ ሲሆን የተዘራው ሰብል ሙሉ ለሙሉ እየደረቀ ነው።
ከብቶች በመኖ እጥረት እየሞቱ ይገኛሉ።

@Addis_Reporter
@Addis_Reporter
😢27👍3❤2💔2🤯1
August 28, 2026 3.9K 2