ኦባሳንጆ ወደ መቀሌ አቅንተው ነበር‼️
የቀድሞው የናይጄሪያ ፕሬዚዳንት ኦሊሶጉን ኦባሳንጆ ትናንት ነሐሴ 18 ቀን 2018 ዓ.ም. ወደ መቐለ አቅንተው ነበር።
ከዚህ በመነሳት ከፌደራል መንግስቱ ጋር ውይይት የሚጀመር ከሆነ፣ የሚከተሉት ጉዳዮች መመለስ መሠረታዊና ቁልፍ እንደሆኑ ህወሓት አጽንኦት ሰጥቷዋል፦
* የኢኮኖሚ ማዕቀብና እገዳ መነሳት፤
* ወታደራዊ ከበባ ማቆምና የተፈጠረውን ውጥረት ማርገብ፤
* የትግራይ ሉዓላዊ ግዛት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለስ፤
* ተፈናቃዮችን ደህንነታቸውና ክብራቸው በተጠበቀ መንገድ መመለስ፤
* የሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ/ህወሓት/ ፖለቲካዊና ሕጋዊ ማንነት መመለስ።የሚሉ ናቸው።
በዚህም ኦሊሶጉን ኦባሳንጆ ከመንግሥት ጋር ተወያይቼ በሚቀጥሉት አንድና ሁለት ሳምንታት ድጋሚ እመለሳለሁ”ማለታቸውን ምንጮች ገልጸዋል።
@Addis_Reporter
@Addis_Reporter

13
8
2August 25, 2026 5.5K 3