ኤደን መንግስቱ Dpt: Architecture -ሴቶች ላይ ለሚደርሱ ለማንኛውም አይነት ጥቃቶች ፈጣን ተገቢ… — Wolkite University Students' Union — TG.ME

ኤደን መንግስቱ
Dpt: Architecture

-ሴቶች ላይ ለሚደርሱ ለማንኛውም አይነት ጥቃቶች ፈጣን ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ አደርጋለው።

-ማንም ተማሪ ድምፁ እንዳይታፈን፣ ቅሬታውን ያለምንም ፍርሃት በነጻነትና እንዲያቀርብ አስደርጋለው።

-የላይብረሪ እና የዲጂታል ላብራቶሪዎች የአገልግሎት ሰዓት እንዲራዘም አስደርጋለው።

-ስኬት በግቢ ግንብ ውስጥ ብቻ አይወሰንም፤ በውጪው አለምም ስኬታማ ለመሆነ‍ የሚረዱ መድረኮች እንዲዘጋጁ አስደርጋለው።

-የተማርንበትን እውቀት ወደ ንግድና ቴክኖሎጂ ፈጠራ ለመቀየር እንድንችል አስደርጋለው።

-ተማሪዎች ከትምህርቱ በተጨማሪ የተለያዩ ስራዎችን እየሰሩ ራሳቸውን መደገፍ እንዲችሉ አበረታታለው።

"ብቃት ፆታ የለውም"
7❤311👎92👍18👏4🤣3✍1
June 15, 2026 11.3K 77 50