አንድ ሼኽ ተጠየቀ፡-
«አንዳንድ ቀናት፤ ከቁርዓን ምንም ሳልቀራ ያልፋል!»
ይህ ቁርዓንን እንደ መተው ይቆጠራል!?
ሼኹም መለሰ፡- ይህ ትልቅ እጦት ነው!
«ከአላህ መጽሐፍ ምንም ሳታነብ ቀናት እንዲያልፉ ካደረግክ፣ ለራስህ አልቅስ፤ ምክንያቱም በአላህ ይሁንብኝ፣ ከአላህ መራቅህን የሚያመለክት ካልሆነ በስተቀር ታዛዥነት አይከለከልም።»
Copied
https://t.me/thepath_of_truth
17
4
2August 29, 2026 554 2