ብዙ ሰዎች እራሳቸውን ሆነ ዉሳኔያቸዉን አካብደዉ በሚመለከቱበት አለም ላይ ነዉ የምኖረው::
ግና የምንጨነቅበት ያህል ከባድ የሆነ ነገር የለም:: በወሰንከዉ ዉሳኔ የተነሳ ብንከስር ችግር አደለም::
ኪሳራን ተቀብሎ እንደገና መቋቋም እንማራለን :: ፍቅረኛ ካጣክ/ሽ ያ ችግር አደለም:: ሌላ ፍቅረኛ ታገኛለህ/ሽ ::
ለማግባት ከወሰንክ/ሽ ካለፈው የተለየና አዲስ የሆነ ህይወትን መጋራትን ትማራለክ/ሽ
share http://t.me/selfdevelopmentttt6
7
5
1June 30, 2025 3.2K 6